ህልሞች ጠቃሚ የሆኑ እይታዎችን ይሰጣሉ፡፡ በቁርዓን ውስጥ ከተጠቀሱት ህልሞች መካከል ጥቂቱን ለአብነት ያህል ከነትርጉሞቻቸው እንዲህ እናቀርባለን፡፡

የነብዩ ዩሱፍ ህልሞች (ሱረቱ ዩሱፍ 12)፡- ነብዩ ዩሱፍ ሁለት ህልሞችን አለመ፡፡ በህልሞቹም ፀሐይ፣ ጨረቃና አሥራ አንድ ከዋክብት ሲሰግዱለት አየ፡፡ እነዚህ ህልሞች ከአላህ የተላኩ መለኮታዊ መልዕክቶች ነበሩ፡፡ ነብዩ ዩሱፍ ለወደፊት መሪ እንደሚሆንና ቤተሰቡም እንዴት ሊያከብሩት እንዳለ የሚያመላክቱ ነበሩ፡፡

የነብዩ ኢብራሂም ህልም (ሱረቱ አልሰፋት 37)፡- ነብዩ ኢብራሂም በህልሙ አላህን ለመታዘዝ ልጁን ሲሰዋ ተመለከተ፡፡ ህልሙ ነብዩ ኢብራሂም ለአላህ ትዕዛዝ መታዘዝ አለመታዘዙን የሚፈትን የእምነት ፈተና ነበር፡፡ በመጨረሻም አላህ ልጁን በመስዋዕት በግ ታደገው፡፡ ይህ አላህን የመታዘዝና በእርሱ የመታመን አስፈላጊነትን ያመላክታል፡፡

የሁለቱ እስረኞች ህልም (ሱረቱ ዩሱፍ 12)፡- ነብዩ ዩሱፍ በእስር ቤት እያለ ሁለት ከእርሱ ጋር የታሰሩ ሰዎች - እነርሱም የንጉሡ ጠጅ አሰላፍና እንጀራ አቅራቢ ነበሩ - የተለያየ ህልም አለሙ፡፡ ነብዩ ዩሱፍ ህልማቸውን ተረጎመላቸው፡፡ ጠጅ አሰላፊው ወደ ሥራው እንደሚመለስና እንጀራ አቅራቢው ደግሞ እንደሚገደል ነበር፡፡ እነዚህ የህልም ፍቺዎች በኃላ ተፈጸሙ፡፡ ይሄም ነብዩ ዩሱፍ ህልም የመተርጎም ችሎታ እንዳለውና አላህም ነገሮችን እንደሚቆጣጠር ያመላክት ነበር፡፡

የፈርኦን ህልም (ሱረቱ ዩሱፍ 12)፡- የግብጹ ፈርኦን ሁለት ህልሞች አየ፡፡ በአንዱ ሰባት ወፋፍራም ላሞች በሰባት ከስታ ላሞች ሲዋጡ ተመለከተ፡፡ በሁለተኛው ደግሞ ሰባት አረንጓዴ የበቆሎ ራሶች በጠወለጉ ሰባት የበቆሎ ራሶች ሲዋጡ አየ፡፡ ነብዩ ዩሱፍ እነዚህን ህልሞች እንዲፈታ ተጠራ፡፡ እርሱም ሰባት የጥጋብ አመታት ከመጡ በኃላ ሎሎች ሰባት ክፉ የረሃብ አመታት እንደሚቀጥሉ የሚተነብዩ ህልሞች ናቸው አለ፡፡ ይህ የህልም ፍቺ ነብዩ ዩሱፍ የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆኖ በመሾም ሊመጡ ለነበሩት የረሃብ ዘመናት ዝግጅት እንዲያደርግ ዕድል ሰጠው፡፡

እነዚህ ምሳሌዎች በቁርዓን ውስጥ ህልም ያለውን ቦታና መለኮታዊ መልዕክቶችን ለማስተላለፍ እንደዚሁም ለሰዎች ምሪት በመሆን ያለውን ሚና ያመላክታል፡፡

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው

  1. السلام عليكم. رأيت في الحلم بئرا عميقا، كنت خائفا من الاقتراب منه لئلا تعثر رجلي واسقط فيه. ظهر بعدها رجل ماشيا باتجاهي وقال لي ان لا اخاف لاني ان تقدمت وشربت من ماءه فلن اعطش بعدها. ماذا يعني ذلك؟ جزاكم الله خيرا

    1. وعليك السلام يا منذر. إن رؤية البئر في الحلم له رموز مهمة. كما تعلم أن الماء هو شيء أساسي في الحياة وكذلك في حياة المؤمن حيث أن البشر لا يمكنهم العيش بدون نبع يستقون منه تعاليم روحية تساعدهم للوصول للصراط المستقيم. وبحسب ما تم ذكره في الإنجيل تبين أن الماء الذي حدثك عنه هذا الرجل هو كلمة الله وروحه “الإنجيل” أما الرجل الذي ظهر لك فهو سيدنا عيسى المسيح (سلامه علينا) حيث قال في الإنجيل “أَجَابَ يَسُوعُ وَقَالَ لَهاَ: «كُلُّ مَنْ يَشْرَبُ مِنْ هذَا الْمَاءِ يَعْطَشُ أَيْضًا. وَلكِنْ مَنْ يَشْرَبُ مِنَ الْمَاءِ الَّذِي أُعْطِيهِ أَنَا فَلَنْ يَعْطَشَ إِلَى الأَبَدِ، بَلِ الْمَاءُ الَّذِي أُعْطِيهِ يَصِيرُ فِيهِ يَنْبُوعَ مَاءٍ يَنْبَعُ إِلَى حَيَاةٍ أَبَدِيَّةٍ.”  (يوحنا ٤: ١٣- ١٤).. لذا نشجعك لاتباعه والتعرف أكثر عليه من خلال دراسة الإنجيل. لأن حلمك هو دعوة لك للثقة به و لكي تقترب منه ليساعدك للوصول للجنة لأنه لا طريق من دونه “قَالَ لَهُ يَسُوعُ: أَنَا هُوَ الطَّرِيقُ وَالْحَقُّ وَالْحَيَاةُ. لَيْسَ أَحَدٌ يَأْتِي إِلَى الآبِ إِلاَّ بِي” (يوحنا ١٤: ٦). من فضلك لا تتردد بالتواصل معنا. بارك الله بك

    1. Assalam alaikum, Israa. Seeing Isa al-Masih (may His peace be upon us) in your dreams, is a sign of the sincerity of your heart and that the Mercy of Allah is with you. Also, it brings happiness, peace, blessings and guidance. Seeing Him on the clouds, align with what it is written about His second coming, where He will return victorious with many angels and will establish a kingdom of harmony and peace: “Behold, He is coming with clouds, and every eye will see Him, even they who pierced Him. And all the tribes of the earth will mourn because of Him. Even so, Amen.” (Injil, Revelation 1:7). Also, carrying the Injil represents the arrival of good news of salvation and it contains the main teachings of Isa al-Masih (may His peace be upon us) that will guide you in this life and prepare you to eternal life: “Jesus said to him, “I am the way, the truth, and the life. No one comes to the Father except through Me.” (INjil, John 14:6). These dreams are invitations for you to learn more about Isa al-Masih (may His peace be upon us), His teachings and His return. I encourage you to study these subjects and if you need any assistance, please write is back. May Allah bless you.

  2. Asalamalaikom, I saw a dream like prophet Ibrahim (as), Allah has asked me to sacrifice all my belongings and follow the straight path and follow the example of prophet Ibrahim.

    1. Aleykum al-salam Ahmad. We thank you for telling us about your dream. The prophet Ibrahim was tested by Allah and had to leave the land where he lived to go by faith, on the path where Allah would guide him: “By faith Abraham obeyed when he was called to go out to the place which he would receive as an inheritance. And he went out, not knowing where he was going.” – Injil, Hebrews 11:8. In addition, he was also willing to sacrifice his own son, as a symbol of Allah’s immense love for humanity in sacrificing himself to rescue humanity. Ibrahim had a firm faith in Allah and so he obeyed, denying his own will to follow Allah’s will. Like him, you are being called to a spiritual awakening in which Allah’s will is the priority, and to reflect on the sacrifice that Allah made to bring you closer to him and to follow the Straight Path that he shows you. I advise you to pray about this and if you have any further questions, please write to us. May Allah bless you always.

More Stories
ሕልሞችና ራዕዮች
አማርኛ