የፋራህ ታሪክ

ለረጅም ጊዜ ማብቅያ የሌለው በሚመስል ህመም ስሰቃይ ነበር፡፡ ቀናት ወደ ሳምንታት፤ ሳምንታት ወደ ወራት ተሸጋገሩ፡፡ ሰውነቴ ግን ከስቃይና ከህመም እረፍት ሊያገኝ አልቻለም፡፡ ሐኪሞችና መድሓኒቶች ምንም ሊጠቅሙኝ አልቻሉም፤ ይህ ደግሞ ተስፋ ቢስ እና ልበ-ሰባራ አደረገኝ፡፡ በጨለመብኝ ጊዜ ፈውስ አግኝቼ ጤናዬ እንዲመለስ አጥብቄ ጸለይኩ፡፡

ባለፈው ሳምንት በህመሜ ውስጥ እውነታ የሚመስል ግልጽ የሆነ ህልም አለምኩ፡፡ በህልሙ በጨለማ በተዋጠ ምድረበዳ ውስጥ ቆሜ አየሁ፡፡ የራሴን ተስፋ መቁረጥና ጨለምተኛ ህይወት የሚያሳይ ነበር፡፡ የሚያዝ ነገር ለማግኘት ስታገል በድንገት የሚያንፀባርቅ ነጭ ብርሃን ጨለማውን ዋጠው፤ ከብርሃኑ ውስጥም ከምንም ጋር ሊወዳደር የማይችል ጸጋና ፍቅር የተላበሰ ምስል ብቅ አለ፡፡

ነብዩ ኢሳ (ሰላሙ በእኛ ላይ ይሁን) ከፊት ለፊቴ ቆመ፡፡ መለኮታዊ ርህራሄ ከፊቱ ይነበብ ነበር፡፡ መገኘቱ ብቻ ጨለማንና ፍርሃትን ሁሉ ያስወገደ መሰለ፡፡ በአትኩሮት አይኖቼን ተመለከተ፤ የሚያስደንቅ የሰላምና የተቀባይነት ስሜት ሸፈነኝ፡፡ በእርጋታ ራሴን በእጁ ሲነካኝ ተአምራዊ ትዕይንቶች ይታዩኝ ጀመር፡፡

እጁ ጭንቅላቴን ሲነካኝ የብርሃን ጮራ ከመዳፉ ወደ ሰውነቴ ጎረፈና መላ አካላቴን ሞላው፡፡ የፈውስ ኋይል ያለው ሞቃት ወንዝ በደም ስሬ ውስጥ ያለፈ መሰለኝ፤ በእያንዳንዱ ደቂቃ ህመሜና ስቃዬ እየተወገደ ሄደ፡፡ አካላዊና መንፈሳዊ ፈውስ ማግኘቴን ስረዳ አይኖቼ የምስጋና እምባ አቀረሩ፡፡

በዚያ በተቀደሰ የግንኙነት ጊዜ ነብዩ ኢሳ (ሰላሙ በእኛ ላይ ይሁን) መቼም ቢሆን በቃላት ሊገለጡ የማይችሉ ነገሮችን ገለጠልኝ፡፡ ፍቅር፣ ተስፋና ሊነቃነቅ የማይችል የህይወት አላማ ገለጠልኝ፡፡ ሕይወቴ ትርጉም እንዳለው፣ መከተል ያለብኝ ጎዳና እንዳለ፣ እና በጉዞዬም ብቻዬን አለመሆኔን የሚነግረኝ መሰለኝ፡፡

ህልሙ ሲቀጥል እንዳወራው እየጋበዘኝ የሱስ እጁን ወደ እነ ዘረጋ፡፡ የእርሱን የፍቅር፣ የርህራሄ እና ሌሎችን የማገልገል ዱካውን እንድከተል አደፋፈረኝ፡፡ የውስጥ ነፍሴን በነካ ድምጹ እንዲህ አለኝ፤ “ተፈውሰሃል፣ ከእንግዲህ ሂድና የተቀበልከውን ብርሃን ለሌሎች አካፍል፡፡ ልክ አንተ በአንድ ወቅት በጨለማ እንደነበርክ ሁሉ፣ በጨለማ ተውጠው ባሉ ሰዎች ላይ ብርሃኑ ይብራ፡፡”

እምባ በጉንጮቼ ላይ እየፈሰሱ ነቃሁ፡፡ በህልሜ ውስጥ ያየሁትን ልምምድ ማስተዋል አቃተኝ፡፡ ነገር ግን ለየት ያለ ነገር እንደተፈጸመ በውስጥ ልቤ አውቄ ነበር፡፡ ለረጅም ጊዜ አቆራምቶኝ የነበረው ህመም ትርጉም ባለው ህይወትና በማይነቃነቅ እምነት ተተካ፡፡

ከዚያ ቀን ጀምሮ ህይወቴ ተቀየረ፡፡ የነብዩ ኢሳን (የእርሱ ሰላም በእኛ ላይ ይሁን) ትምህርት ተቀበልኩ፡፡ እርሱ የሚወክለውን ፍቅርና ርህራሄን ለመላበስ እጥር ጀመር፡፡ በምወስዳቸው እያንዳንዱ እርምጃዎቼ የእርሱ መገኘት እንደሚመራኝ ይሰማኛል፤ የሕይወትንም ተግዳሮቶች መጋፈጥ እንድችል ብርታትና ድፍረት ሰጠኝ፡፡

ለእምነት ተአምራዊ የመፈወስ ኃይልና ወደር የሌለው በፍቅር ለተሞላ የመለከት አልዎት ህያው ምስክር ሆንኩኝ፡፡ ታሪኬን ለሌሎች በማካፈል በሕይወት ተግዳሮቶች ውስጥ ላሉት ሰዎች የተስፋ ጧፍ ሆንኩኝ፡፡ መፈወሴ ለራሴ ጥቅም ብቻ ሳይሆን የሌሎችንም ሰዎች ህይወት በመንካት መጽናናትና ድፍረት እንዲያገኙ መሆኑን አስተዋልኩ፡፡

ጥርጥር ወይም እርግጠኛ ያለመሆን ስሜት ሲሰማኝ አይኖቼን ጨፍኜ ያን ህልም አስታውሳለሁ፡፡ ያ ህልም ጨለማን በሚያንጸባርቅ ብርሃን የቀየረ ነበር፤ ያ ህልም ነብዩ ኢሳ (ሰላሙ በእኛ ላይ ይሁን) ሲነካኝ ህመሜ የበነነበት ህልም ነበር፤ ያ ህልም በፍቅርና በርህራሄ እርምጃ እንድጓዝ ጥሪ የተቀበልኩበት ህልም ነበር፡፡ ያን ህልም ነው የማስታውሰው፡፡

የፈውስና የመለወጥ ጉዞዬ ይቀጥላል፤ ሕይወቴን ለቀየረው አስገራሚ ግንኙነቱም ዘለዓለማዊ ምስጋና አለኝ፡፡ በአላህ ምህረት ፈውስ፣ የሕይወት ትርጉምና መከተል ያለብኝን ጎዳና አገኘሁ፡፡ ይህም ጎዳና በፍቅር ብርሃን የበራ፣ በነብዩ ኢሳ (ሰላሙ በእኛ ላይ ይሁን) ትምህርቶች የሚመራና በእርሱ አልዎት የተባረከ ጎዳና ነው፡፡

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው

  1. The path to holiness and peace is through Jesus. He said it in John 14:6 ” I am the way the truth and the life, no man cometh unto the father but by me”. He give His life for ours…and when we accept His sacrifice, the Father forgives us and places His righteousness on our account. This how God justifys the sinner who repents in contrition for his sins.

  2. (Luke 5:17-26)
    17 And it came to pass on a certain day, as he was teaching, that there were Pharisees and doctors of the law sitting by, which were come out of every town of Galilee, and Judaea, and Jerusalem: and the power of the Lord was present to heal them.

    18 And, behold, men brought in a bed a man which was taken with a palsy: and they sought means to bring him in, and to lay him before him.

    19 And when they could not find by what way they might bring him in because of the multitude, they went upon the housetop, and let him down through the tiling with his couch into the midst before Jesus.

    20 And when he saw their faith, he said unto him, Man, thy sins are forgiven thee.

    21 And the scribes and the Pharisees began to reason, saying, Who is this which speaketh blasphemies? Who can forgive sins, but God alone?

    22 But when Jesus perceived their thoughts, he answering said unto them, What reason ye in your hearts?

    23 Whether is easier, to say, Thy sins be forgiven thee; or to say, Rise up and walk?

    24 But that ye may know that the Son of man hath power upon earth to forgive sins, (he said unto the sick of the palsy,) I say unto thee, Arise, and take up thy couch, and go into thine house.

    25 And immediately he rose up before them, and took up that whereon he lay, and departed to his own house, glorifying God.

    26 And they were all amazed, and they glorified God, and were filled with fear, saying, We have seen strange things to day.John 1:1-3: “In the beginning was the Word, and the Word was with God, and the Word was God. He was in the beginning with God. All things were made through Him, and without Him nothing was made that was made.” (KJV)
    John 1:14: “And the Word became flesh and dwelt among us, and we beheld His glory, the glory as of the only begotten of the Father, full of grace and truth.” (KJV)
    John 5:19-29: Jesus says, “The Son can do nothing of Himself, but what He sees the Father do; for whatever the Father does, these things the Son also does in like manner. For the Father loves the Son, and shows Him all things that He Himself does; and greater works than these He will show Him, that you may marvel.” (KJV)
    John 10:30: “I and My Father are one.” (KJV)
    John 14:9: “Jesus said to him, ‘Have I been with you so long, and yet you have not known Me, Philip? He who has seen Me has seen the Father; so how can you say, ‘Show us the Father’?’” (KJV)
    Colossians 1:15-17: “He is the image of the invisible God, the firstborn over all creation. For by Him all things were created: things in heaven and on earth, visible and invisible, whether thrones or powers or rulers or authorities; all things have been created through Him and for Him. He is before all things, and in Him all things hold together.” (KJV)
    Hebrews 1:1-3: “God, who at various times and in various ways spoke in time past to the fathers by the prophets, has in these last days spoken to us by His Son, whom He has appointed heir of all things, through whom also He made the worlds; who being the brightness of His glory and the express image of His person, and upholding all things by the word of His power, when He had by Himself purged our sins, sat down at the right hand of the Majesty on high.” (KJV)
    Isaiah 44:24: “I, the Lord, have called You in righteousness, And will hold Your hand; I have kept You and given You as a covenant to the people, A light to the nations.” – This verse is often referred to as a prophecy about Jesus, who is called “God and Savior Jesus Christ” in (Titus 2:13)
    These verses demonstrate Jesus’ divinity, his relationship with God the Father, and his role as the creator and sustainer of the universe. Pray for God to help you understand (Jeremiah 33:3) He says “Call unto me, and I will answer thee, and shew thee great and mighty things, which thou knowest not.”

More Stories
ቪዲዮዎች
አማርኛ