ኢሳን በእሻራ (በህልም) ማየት

ኢሳን (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በህልም ማየት እውነተኛ መገለጥ ነው፡፡ እብን ሲሪን እንደነገሩን ኢሳን (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በህልሙ የሚያይ ሰው (ወንድ) ከሌሎች ሰዎች ይልቅ መልካምና የሚጠቅም ሰው ነው፤ የተባረከም ነው፤ በመሆኑም ለሌሎች መልካም ለማድረግና ሊጠቅማቸው ወደ ብዙ ቦታ ይጓዛል፡፡ አንዲት ልጃገረድ ኢሳን (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በህልም ማየት መልካም የምታደርግና ሌሎችን የምትጠቅም በመሆን መልካሙን መንገድ የምትከተል እንደምትሆን ያሳያል፡፡ እርጉዝ ሴት ኢሳን (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በእሻራ ካየች ጠቢብ የሆነና መልካም ለማድረግ ሃይልና ስልጣን ያለው ወንድ ልጅ እንደምትወልድ ያመላክታል፡፡ ላገቡና እንደዚሁም ለሌሎች ሴቶች ደግሞ፤ ልጅ የመውለድ ዕድሜ ውስጥ ያሉ ከሆነ እንደሚያረግዙ ያሳያል፤ ለሌሎች ሴቶች ደግሞ ደስተኛ እንደሚሆኑና እርካታ እንደሚያገኙ ያሳያል፡፡

ሌሎች ፈሳሪዎች ደግሞ ወንዶችና ሴቶች ኢሳን (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በህልም ካዩ ከአላህ በረካ የመቀበል ምልክት ወይም በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ላለ ሰው እንክብካቤ እንደሚያደርግ የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ የእርሱ (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በህልም በአንድ ሥፍራ ላይ መውረድ ፍትህ በዚያ ሥፍራ እንደሚሰፍን፤ በረከት እንደሚወርድ፣ አላማኞች እንደሚሸነፉና ሙኢሚንኖች ደግሞ እንደሚያሸንፉ የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡

ኢሳን (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) በእሻራ ማየት ከዚህም የዘለለ ትርጉም አለው ማለት እንችላለን፡፡ ብዙዎችን ለማዳን ነው የመጣው፡፡ በህልም መገለጡ በአጠቃላይ ለሰብአዊ ሰው ሁሉ ለነፍስ ሰላም ያመጣል፡፡ ከአላህ ለራቀች ነፍስ የእርሱ መገለጥ ተስፋን ያለመልማል፡፡ መገለጡ ፍርሃትን ያስወግዳል፡፡ የእርሱ መገለጥ ደህንነትን ያውጃል፡፡

ማንም ያልሰራውን ታላላቅ ተአምራት እርሱ እንዳደረገ ቁርአን ይናገራል፡፡ ሙታንን ያዛል፤ እነርሱም ህይወት ይዘራሉ፡፡ ለአይነስውሩ የአይኑን ብርሃን ይመልስ ነበር፡፡ የለምጻሙን አካል ነክቶ አነጻው፡፡ ከጭቃ የወፍ ምስል ሰርቶ እስትንፋሱን እፍ አለበት፤ ከዚያም ህይወት ያላት ወፍ ሆነች፡፡ የማይታየውን ያውቃል፡፡ ለደረሳዎቹ ማህድ ከሰማይ እንዲወርድላቸው ጠየቀ፡፡ ሞትን ድል አድርጎ ከሙታን በመነሳት ወደ ሰማይ ተወሰደ፡፡

በተጨማሪም ቁርአን የትም ቢሆን እርሱ የተባረከ እንደሆነ፤ ለዓለማት ምህረት እንደሆነ፤ “ዛኪ” ወይም ከኃጢያት ሁሉና ከስህተት ሁሉ የነጻ እንደሆነ፤ እርሱ የአላህ ቃልና የእርሱ መንፈስ እንደሆነ፤ በዚህ ዓለም በትንቢት የተከበረ (ዋጅህ) እንደሆነና በሚመጣውም ዓለም በማማለድና በትልቅነት የተከበረ እንደሆነ እና ሁሉን ለሚችለው አምላክ ለአላህ የቀረበ እንደሆነ ይናገራል፡፡

በቁርአን ውስጥ የሚገኙ እነዚህ ሁሉ ጥቅሶች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ካሉ ተጨባጭ መረጃዎች ጋር ይስማማሉ፡፡ እነዚህም ኢሳ (ሠላሙ በእኛ ላይ ይሁን) ለየት ያለ መሆኑ፣ “ኢሳ፣ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢያታቸው ያድናቸዋልና” (ማቴ 1፡21)፤ “አማኑኤል” (ትርጉሙም አላህ ከእኛ ጋር ነው ማለት ነው) (ማቴ 1፡23)፤ “ስለዚህ የሚወለደው ቅዱስ ሕፃን የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል” (ሉቃስ 1፡35)፤ እና “መድህን ተወልዶላችዋልና እርሱም ጌታ ክርስቶስ (መስሁ) ነው” (ሉቃስ 2፡11) የሚሉት ናቸው፡፡

ኢንጂል አገልግሎቱን ያውጃል፡ “የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፤ ለድኾች ወንጌል እንድሰብክ እርሱ ቀብቶኛልና፤ ለታሰሩት መፈታትን፣ ለታወሩትም ማየትን እንዳውጅ፤ የተጨነቁትን ነጻ እንዳወጣ፤ የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እንዳውጅ ልኮኛል” (ሉቃስ 4፡18-19)፡፡

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው

  1. السلام عليكم. حلمت اني كنت في حقل فيه كثير من أشجار الزيتون وان سيدنا عيسى عليه السلام كان في مكان قريب واراد والدي ان نذهب لنراه ونتبارك ولكن لم اقدر ان أتحرك بسرعة وكأن شيء يشدني للأرض. شكرا للمساعدة في التفسير.

    1. وعليك السلام يا سليمان. نشكرك على مشاركتنا هذا الحلم. إن رؤيتك لحقل مليء بأشجار الزيتون تحمل دلالة رائعة، فشجرة الزيتون ترمز إلى السلام والبركة ومسحة روح الله القدوس، وقد كان جبل الزيتون مكاناً مباركاً حيث كان سيدنا عيسى المسيح (سلامه علينا) يصلي ويعلّم تلاميذه، ومنه صعد إلى السماء كما هو مذكور في الإنجيل. أما وجود سيدنا عيسى المسيح قريباً منك في الحلم فهو دعوة إلهية لك لتقترب منه وتنال بركته، فهو القائل: “تَعَالَوْا إِلَيَّ يَا جَمِيعَ الْمُتْعَبِينَ وَالثَّقِيلِي الأَحْمَالِ وَأَنَا أُرِيحُكُمْ” (الإنجيل، متى 11: 28). ورغبة والدك في اصطحابك لرؤيته والتبارك منه تشير إلى أن الله يفتح باباً من الرحمة والهداية لك ولعائلتك ليقودكم إلى نور الحق. وأما شعورك بأن شيئاً يشدّك إلى الأرض ويمنعك من التحرك بسرعة، فهو تعبير عن أثقال هذا العالم من هموم ومخاوف وشكوك وارتباطات وعادات تحجب القلب وتُبطئ خطاه عن الاقتراب من سيدنا عيسى المسيح، فالإنسان الطبيعي كثيراً ما يعوقه ثقل الأرض عن السموّ إلى السماء. إن الله يدعوك من خلال هذا الحلم أن تتحرر من هذه الأثقال وأن تسعى بقلبٍ صادق إلى سيدنا عيسى المسيح الذي قال عن نفسه: “أَنَا هُوَ الطَّرِيقُ وَالْحَقُّ وَالْحَيَاةُ. لَيْسَ أَحَدٌ يَأْتِي إِلَى الآبِ إِلاَّ بِي” (الإنجيل، يوحنا 14: 6)، فهو وحده القادر أن يمنحك السلام والراحة والبركة الحقيقية. ننصحك أن تصلي وتطلب من الله أن يزيل عنك كل ما يعيقك، وأن تقرأ الإنجيل لتتعرف أكثر على سيدنا عيسى المسيح وتعاليمه المباركة. نحن هنا لمساعدتك في أي سؤال أو استفسار. بارك الله بك وبعائلتك ومنحكم سلامه ونوره دائماً.

  2. السلام عليكم. عندي سؤال بسيط: هل ممكن إنسان يشوف نبي من أنبياء الله في الحلم؟ وهل ممكن اللي شافه في الحلم يصير حقيقي بعدين؟ أنا حلمت إني شفت سيدنا عيسى عليه السلام في منامي! وحسّيت إن اللي صار في الحلم بدأ يصير في حياتي الحقيقية كمان. كان حلم غريب وحسّيته قوي جداً. ياليت حد يفسرلي هذا الحلم ويقولي معناه. وشكراً كتير على وقتكم!

    1. وعليكم السلام يا عبود. شكراً لك على ثقتك بنا ومشاركتنا هذه الرؤيا المباركة، وأرجو أن تطمئن قلبك، فسؤالك عميق وصادق، وحلمك ليس عابراً ولا بلا معنى. نعم، منذ القدم يتكلّم الله سبحانه وتعالى مع الناس عبر الأحلام والرؤى. أمّا رؤية سيدنا عيسى المسيح (سلامه علينا) في المنام، فهي من أعظم الرؤى وأكرمها، ويشهد عليها اليوم إخوةٌ وأخوات كثيرون حول العالم، لمس الله قلوبهم بتجلّي سيدنا عيسى المسيح لهم في أحلامهم، وهذا ينسجم تماماً مع قوله: “أَنَا هُوَ نُورُ الْعَالَمِ. مَنْ يَتْبَعْنِي فَلاَ يَمْشِي فِي الظُّلْمَةِ بَلْ يَكُونُ لَهُ نُورُ الْحَيَاةِ” (الإنجيل، يوحنا 8: 12)، فهو يبحث عمّن يبحث عنه ويلتقي به حيث يجده. وأمّا سؤالك الثاني، هل يمكن أن يتحقّق ما رأيته في الحلم؟ فإنّ ما وصفته، من قوّة الرؤيا وشعورك العميق بها، ثمّ رؤيتك أنّ ما جرى في الحلم بدأ يظهر في حياتك اليقظة، هي بالضبط علامات الرؤيا الصادقة الآتية من عند الله؛ إذ إنّها تلتصق بالقلب ولا تُنسى، وتحمل ثمراً حقيقياً في الواقع لا في الخيال، ذلك لأنّ سيدنا عيسى المسيح هو “كلمة الله” التي ذكرها القرآن (سورة النساء 171)، وقال عنه الإنجيل: “وَالْكَلِمَةُ صَارَ جَسَداً وَحَلَّ بَيْنَنَا، وَرَأَيْنَا مَجْدَهُ” (الإنجيل، يوحنا 1: 14)، فإذا تكلّم فكلمته لا تسقط، وإذا ظهر فحضوره حيّ وفعّال، لأنّه قال: “السَّمَاءُ وَالأَرْضُ تَزُولاَنِ وَلكِنَّ كَلاَمِي لاَ يَزُولُ” (الإنجيل، متى 24: 35). إنّ حلمك هذا ليس مجرّد صورة عابرة في نومك، بل هو دعوة محبّة شخصية من الله لك أنت بالذات، ليكشف لك من هو سيدنا عيسى المسيح حقاً، ولماذا اختار أن يظهر لك دون سواك في هذه المرحلة من حياتك. لذلك نشجّعك من كلّ قلبنا أن تفتح الإنجيل وتقرأه بنفسك، لتسمع صوت من رأيته في منامك، وأن تصلّي إلى الله بقلبٍ صادق أن يكشف لك المزيد، فقد وعد قائلاً: “اطْلُبُوا تَجِدُوا. اقْرَعُوا يُفْتَحْ لَكُمْ” (الإنجيل، متى 7: 7)، ومن يقصده بصدق لا يخيّبه أبداً. بارك الله فيك، وأنار دربك بنور المسيح وسلامه الذي يفوق كلّ عقل، ولا تتردّد أبداً في التواصل معنا لأيّ سؤال أو استفسار، فنحن هنا لنرافقك ومساعدتك.

More Stories
ሕልሞች